105125 property law/ constitution/ acquisition of ownership

አንድ ሰው ህጋዊ ባለይዞታው ሳይቃወም በሌላ ሰው ይዞታ ላይ ቤት ወይም ንብረት ያፈራ እንደሆነ የዚሁ ቤት/ ንብረት/ ባለመብት የሚሆን ስለመሆኑ፣ የፍትሐ ብሔር ህግ ቁጥር 1179(1)(2) ከኢ.ፌ.ድ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 40 አኳያ ሊታይ ስለሚችልበት አግባብ

Download Cassation Decision