230167 court jurisdiction-habeas corpus--material jurisdiction

ተገድዶ የመያዝ ህጋዊነትን የማረጋገጥ ጉዳይ አስመልክቶ የዳኝነት ስልጣኑ ተለይቶ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያልተሰጠ በመሆኑ የሚቀርብ አቤቱታን ተቀብሎ የማየት የመጀመሪያ ደረጃ የዳኝነት ስልጣን ያለው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ስለመሆኑ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀፅ 5(1(ኘ)) እና 11(1)፣ (3)    

Download