ፍርድ ቤቶች በተከሳሽ ላይ የሚጣለው ቅጣት ከወንጀል አፈጻጸሙ ሆነ ባህሪዉ እንዲሁም ከተፈፀመው ወንጀል ክብደት አንፃር ፍትሃዊ ውሳኔ ለመስጠት በቅጣት አወሳሰን መመሪያዉ መሠረት ለመወሰን የማያስችል ሆኖ በተገኘ ጊዜ በቅጣት አወሳሰን መመሪያው መሰረት ምክንያቱን በማስቀመጥ በመመሪያው ከተቀመጠው በተለየ መልኩ ቅጣት ሊወስኑ የሚችሉ ሥለመሆኑ የቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 1/2002 አንቀፅ 21(1) የወንጀል ሕጉ አንቀጽ 88(2)