29860 propery law/ expropriation/ civil procedure/ standing

በአዋጅ ቁጥር 47/67 መሠረት የባለቤትነት መብት ለመንግስት የተላለፈ መሆኑን እንደመከራከሪያ በማንሳት መሟገት የሚችለው የሚመለከተው የመንግስት አካል እንጂ ግለሰብ ስላለመሆኑ አዋጅ ቁ 47/67 አንቀፅ 13(1)

Cassation Decision no. 29860