What's New

Draft Laws

New Developments

What's New

 

Federal Laws

Federal Laws by Subject Matter

Codes Directives
Federal Laws

 

Cassation Decisions

Federal Supreme Court Cassation Decisions

25 Volumes

Cassation Decisions

72304 criminal law/ constitution/ double jeopardy/ content of charges

ማንኛውም ሰው በወንጀል ህግና ሥርዓት መሠረት ተከስሶ የመጨረሻ በሆነ ውሣኔ ጥፋተኝነቱ በተረጋገጠበት ወይም በነፃ በተለቀቀበት ወንጀል እንደገና አይከሰስም ወይም አይቀጣም (Principle of Double Jeopardy) በሚል የሚታወቀው የወንጀል ህግ መርህ ሊተረጐምና ሥራ ላይ ሊውል የሚችልበት አግባብ፣ አንድ በወንጀል የተከሰሰ ሰው በድጋሚ የቀረበበትን የወንጀል ክስ በአንድ ጉዳይ በድጋሚ ያለመከሰስና ያለመቀጣት መብቴ ተጥሷል በሚል ክርክር ለማቅረብ ሊሟሉ ስለሚገቡ ህጋዊ መስፈርቶች፣ ዐቃቤ ህግ በአንድ ተከሳሽ ላይ የወንጀል ክስ ከማቀርቡ በፊት ተከሳሹ አንድ ወንጀል በመፈፀም ሀሣብ የሠራው አንድ የወንጀል ድርጊት ያስከተላቸውን ወይም ሊያስከትላቸው የሚችላቸውን ውጤቶች ሁለተናዊ በሆነ መንገድ በማገናዘብ አግባብነት ያላቸውን የህግ ድንጋጌዎች በመለየትና በመጥቀስ የወንጀል ክሱን በጥንቃቄ የማቅረብ ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ፣ የወ/ህ/አ 2(5), 24(1) የወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 130,131, 41, 111, 112 የኢ.ፌ.ዲ.ሪ.ህግ መንግስት አንቀጽ 23,13(2)

Download Cassation Decision

 

Tariff Books

Draft Laws

New Developments

Tariff Books

 

Consolidated Laws

Ministry of Justice

External Link

Consolidated Laws

 

Justice Statistics

Crime Rates

Convictions

Justice Statitstics

google adsense

 

Law Journals

Teaching Materials

Training Materials

Contact Us

Abbas M Shash   

Mobile 251-922481343   e-mail: [email protected] 

[email protected]              

Rehila A Ibrahim

Mobile 251-9-911635007 e-mail: [email protected], 

[email protected]   

P.O.Box 62644, Addis Ababa, Ethiopia