72337 agency/ special agency/ content of agency document
ልዩ የውክልና ስልጣን ለመስጠት በተዘጋጀ ሰነድ ላይ ልዩ ውክልና ስለመስጠት በተመለከተ አግባብነት ያላቸው የህግ ድንጋጌዎች ያለመጠቀስ ልዩ የውክልና ስልጣን እንዳልተሰጠ የሚያስቆጥር ስላለመሆኑ የአስተዳደር አካል የሆነ ተቋም በአንድ ወቅት የሰጠውን የፅሁፍ ማስረጃ በሌላ ጊዜ ማስተካከሉ በአንድ ጉዳይ ላይ ሁለት የተለያዩ ሰነድ ቀርቧል በሚል እንደማስረጃ ሰነድ ዋጋ የሚያጣበት አግባብ የሌለ ስለመሆኑ፣ በውክልና ሰነድ ላይ ለተወካይ የተሰጠው ስልጣን በይዘቱ ልዩ ውክልና የሚያመለክት ሆኖ ሰነዱ ስለ ልዩ ውልክና አስፈላጊነት የተቀመጠውን የፍ/ብ/ህ/ቁ 2208 ያለመጥቀሱ ብቻ ለተወካዩ ልዩ የውክልና ስልጣን እንዳልተሰጠ የሚያስቆጥር ስላለመሆኑ፣ ከሰነድ ማስረጃ ተቀባይነት ጋር በተያያዘ የሚነሣ ጥያቄ የህግ ጥያቄ በመሆኑ በሰበር ችሎት ሊስተናገድ የሚችል ስለመሆኑ የፍ/ብ/ህ/ቁ 2205, 2005(1), 2179, 2199, 2203, 2204
Every Ethiopian law,
one search away.
Legislation, case law, codes, research, and teaching materials — search the archive to find it in seconds.
Browse by type
Prefer to browse instead of search? Start here.
Legislations
Proclamations, regulations, and directives from federal and regional government.
1,200+ documentsCase Law
Decisions from the Cassation Division and other Ethiopian courts.
5,000+ decisionsCodes
The Civil Code, Criminal Code, Commercial Code, and other codified law.
8 codesResearch
Articles, theses, and commentary on Ethiopian law and legal reform.
300+ papersTraining Materials
Course modules and structured materials for legal education.
40+ modulesTeaching Materials
Lecture notes and reference material for law instructors.
60+ resourcesNew here? Try a plain-language search like maternity leave or a document number like proclamation 1234/2023.