93741 criminal law/ negligence/ conditions for negligence
አንድ ሰው በቸልተኝነት ወንጀል ፈጽሟል ሊባል የሚችለው የድርጊቱን ውጤት እያወቀ ውጤቱ አይደርስም ከሚል መነሻ ድርጊቱን የፈፀመ እንደሆነ ወይም ድርጊቱ የወንጀል ውጤት የሚያስከትል መሆኑን ባያውቅም ውጤቱን ማወቅ ነበረበት ወይም ጥረት ቢያደርግ ማወቅ ይችል ነበረ ለማለት የሚቻል እንደሆነ ስለመሆኑ፣ አንድ ሰው የፈፀመው ድርጊት በቸልተኛነት ነው ለማለት በመስፈርትነት ሊወሰድ የሚገባው የድርጊቱ ፈፃሚ በድርጊቱና በውጤቱ መካከል ያለውን ግንኙነት አስመልክቶ ያለው ወይም ሊኖረው የሚገባው ግንዛቤ ስለመሆኑና ይህም የድርጊቱ ፈፃሚ የነበረው እውቀትና ግንዛቤ ወይም ሊኖረው የሚገባውን እውቀትና ግንዛቤ መመዘን ያለበት ከግለሰቡ እድሜ፣ ያለው የኑሮ ልምድ የትምህርት ደረጃ ሥራውና የማህበራዊ ኑሮ ደረጃውን ከግምት ውስጥ በማስገባት ስለመሆኑ፣ የወንጀል ህግ አንቀጽ 59(1), 543(2), 57
Every Ethiopian law,
one search away.
Legislation, case law, codes, research, and teaching materials — search the archive to find it in seconds.
Browse by type
Prefer to browse instead of search? Start here.
Legislations
Proclamations, regulations, and directives from federal and regional government.
1,200+ documentsCase Law
Decisions from the Cassation Division and other Ethiopian courts.
5,000+ decisionsCodes
The Civil Code, Criminal Code, Commercial Code, and other codified law.
8 codesResearch
Articles, theses, and commentary on Ethiopian law and legal reform.
300+ papersTraining Materials
Course modules and structured materials for legal education.
40+ modulesTeaching Materials
Lecture notes and reference material for law instructors.
60+ resourcesNew here? Try a plain-language search like maternity leave or a document number like proclamation 1234/2023.