124725 contract law/ urban land lease/ unlawful object/ Tigray

በሊዝ አዋጅ ቁጥር 272/94 እና አዋጁን ለማስፈጸም በወጣዉ የትግራይ ክልል ደንብ መሰረት የአምልኮ ቦታዎች በመንግስት የሚሰጡ መሆናቸዉን ቢደነግጉም ከግለሰቦች እንዳይገዛ በግልጽ ክልከላ የማያደርግ ስለመሆኑ፡- አንድ ውል ህገወጥ ነው በሚል ምክንያት ፈራሽ ሊሆን የሚችለው የውሉ መሰረት የሆነው መብትና ግዴታ በህግ በተከለከለ ነገር ላይ መደረጉ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ፣ ሊዝ አዋጅ ቁጥር 272/94 እና አዋጁን ለማስፈጸም የወጣ የትግራይ ክልል ደንብ ቁጥር 62/2002 እና የፍትሐብሄር ህግ አንቀጽ 1716Download Cassation Decision