በተጭበረበረ ማስረጃ ሥራ የተቀጠረ ሠራተኛ በሥራ ላይ እያለ የማጭበርበር ድርጊቱ የታወቀ/የተደረሰበት/ ከሆነ ማጭበርበሩ የተከሰተው ሥራውን በማከናወን ላይ እንዳለ ተቆጥሮ ሊያስናብተው የሚችል ስለመሆኑ አዋጅ ቁ.377/96 አንቀጽ 27(1) (ሐ)
← Back to Search
39543 labor dispute/ termination of contract of employment/ employment on forged documents
- Details
- Hits: 2289