አንድ ሠራተኛ የአሠሪው ንብረት የሆነን ገንዘብ ማጉደሉ የተረጋገጠ እንደሆነ አሠሪው ሠራተኛውን በፍ/ብሔር ከሶ ገንዘቡን የማስመለሱ ጉዳይ እንደተጠበቀ ሆኖ የሥራ ውሉን ያለማስጠንቀቂያ ሊያቋርጥ የሚችል ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 27(1)(መ)
← Back to Search
42292 labor dispute/ termination of contract of employment/ breach of trust
- Details
- Hits: 2124