የመወሰን ስልጣን የሌላቸውና የሙያ ግልጋሎት የመስጠት ኃላፊነት ብቻ ያላቸው ሰዎች /ሰራተኞች/ በወንጀል ጉዳይ በኃላፊነት ሊጠየቁ የሚችሉበት አግባብ የተቀጠረበትን የሙያ ሥራ በጥንቃቄና በአግባቡ አለመፈፀም በአዋጅ ቁ. 214/74 በስልጣን ያለአግባብ መገልገል የሙስና ወንጀል ያስጠይቃል ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ
← Back to Search
43049 criminal law/ corruption/ abuse of power
- Details
- Hits: 2794