61637 civil procedure/ injunction/ consequence of violation of court injunction

በፍርድ ቤት የእግድ ትዕዛዝ የተሰጠበትን የማይንቀሳቀስ ንብረት በተመለከተ የእግዱ ትዕዛዝ ተጥሶ ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት በተደረገ የሽያጭ ውል ለሦስተኛ ወገን በተላለፈ ጊዜ ሊኖር ስለሚችል ውጤት እግዱ ተጥሶ በተከናወነው ተግባር መብቱ የተጐዳበት ሰው የእግዱን ትዕዛዝ በጣሰው ወይም እንዲጣስ ምክንያት በሆነው አካል ላይ ተገቢውን አቢቱታ በማቅረብ መብቱን ለማስከበር የሚችል ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 156 አዋጅ ቁ. 334/95 አንቀጽ 15/2/ የፍ/ብ/ህ/ቁ. 1204, 1206, 1184, 1185, 1195

Download Cassation Decision