ፍ/ቤቶች በጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/2006 አንቀጽ 155 (3) እና በፌደራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 57 (4) መሰረት ከግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ የቀረበላቸዉን ጉዳይ የሕግ ስህተት ካልሆነ በቀር ፍሬ ነገር በማስረጃ አጣርቶ ድምዳሜ ላይ ለመድረስ ስልጣን የሌላቸዉ ስለመሆኑ
← Back to Law Ethiopia Search
187882 tax law-custom duty-power of tax appeal commission-error of law
- Details
- Hits: 1951