134663 contract law/ agency

አንድ ዉክልና በላዩ ተዘርዝረዉ የተመለከቱትን ጉዳዮችና የነዚሁ ተከታታይ እና ተመሳሳይ የሆነዉን እንደ ጉዳዩ አይነትና እንደ ልማድ አሰራር አስፈላጊ የሆነዉን ማከናወን የሚያስችል ሲሆን ወካዩ የፈጸመዉ ተግባር የወካይና ተወካይ ጥቅሞችን ግጭት የሚያስከትል በሆነ ጊዜ 3ኛዉ ወገን ይህን ሁኔታ ያወቀና ሊያዉቅ የሚገባ መሆኑ ካልተረጋገጠ በቀር ኃላፊነት የማይኖርበት ስለመሆኑ
ፍ/ሕ/ቁ 2206፤2187

Download here