148158 contract law/ novation

አንድ ጉዳይ ከውል መተካት አንፃር እንዲታይ ይተካል በተባለው እና ተተክቷል በሚባሉ ውሎች መካከል ያለው የውለታ ጉዳይም ሆነ የውለታው ምክንያት በይዘቱ አዲስ መሆን እንዳለበትና ይህንኑ በውለታውም አይነት ሆነ ከውለታው ምክንያት አንፃር ታይቶ አዲስ የሆነው ውል ቀደም ሲል ተደርጎ በነበረው ውል ላይ የተመለከቱትን ግዴታዎች በማያጣራጥር አኳኋን ሊያስቀር የሚችል ፈቃድ ከተዋዋይ ወገኖች እንዲኖር አስፈላጊ ስለመሆኑ እና ውልን ከማሻሻል ጉዳይ አንፃር ሊታይ የማይገባ ስለመሆኑ
በፍ/ብ/ሕ/ቁ. 1826 እና 1828 

Download here