154371 advocate's professional ethics

አንድ ጠበቃ ደንበኛው ላይ በቀረበ ክስ “በተመሳሳይ ጉዳይ ሁለት ፍርድ ቤት ክስ ሊቀርብ አይገባም ” በሚል በህግ የተፈቀደን መቃወሚያ ማቅረቡ የጥብቅና ሙያን የሚያጎድፍ ተግባር ፈፅሟል ተብሎ በዲስፕሊን የሚያስቀጣው ተግባር ስላለመሆኑ
የትግራይ ክልል የጥብቅና ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ ቁ/ 262/2007 አንቀጽ 30/23/

Download here