162083 property law-land law-expropriation-eviction-Amhara

አንድ የገጠር መሬት ባለይዞታ የሆነ አርሶ አደር በሕግ አግባብ ካሳ ተከፍሎት ወይም ምትክ መሬት ተሰጥቶት እንዲለቅ ከሚደረገው በቀር በመንግስት ወይም በአስተዳደር አካላት ፍላጐት ብቻ ከመሬቱ ሊነቀል የማይችል ሲሆን መሬቱ ለሌላ አርሶ አደር ከመስጠቱ በፊት አስቀድሞ ባለይዞታ የነበረን ሰው ከመሬቱ መነቀልን እንዳያስከትልበት በተገቢው ጥንቃቄ ተደርጐ መጣራት ያለበት ስለመሆኑ
የኢፌዲሪ ሕገ-መንግሰት አንቀጽ 40/4/

Download