በአንድ የገጠር መሬት ሕግ ላይ የስነ አእምሮ ችግር ያለባቸው ሰዎች የመሬት ተጠቃሚነት መብት እንዲቀጥል ለማድረግ በሕጉ የተቀመጡትን መስፈርቶች የስነ አእምሮ ችግር ያለባቸውን ሰዎች ጥቅም ለመጠበቅ ሲባል በፍትሐብሔር ሕግ ላይ ስለፍርድ ክልከላ ከተደነገጉት ድንጋጌዎች ጋር አጣጥሞ በማየት በፍ/ቤት የተሰጠ የፍርድ ክልከላ ውሳኔ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ
የገጠር መሬት አስተዳደር እና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 239/2006 አንቀጽ 11/1/፣አንቀጽ 11/5 ንዑስ አንቀጽ (ሰ) እና (በ)፣አዋጁን ለማስፈጸም የወጠው ደንብ ቁጥር 85/2006 አንቀጽ 13/8