175142 extracontractual liability-evidence law-expert testimony-strict liability-high voltage electricity

የአንድ ባለሙያ ማስረጃ በቀረበ ጊዜ በዋናነት የሚመረመረው የባለሙያው ገለልተኛነት እና ሙያዊ ብቃት ሲሆን ሁለቱን መስፈርቶች ካሟላ ማስረጃው የፍሬ ነገሩን መኖር ወይም አለመኖር ለማረጋገጥ ከፍተኛ ግምት የሚሠጠው (high probative value) ማስረጃ በመሆኑ ለባለሙያ ማስረጃ ውጤት ሳይሰጥ ውጤቱን አለመቀበል የማስረጃ ምዘና መርህ ስህተት ስለመሆኑ

በአንድ በተዘረጋ የኤሌክትሪክ መስመር ምክንያት ለደረሰ ጉዳት ኃላፊነቱን የሚወስደው የኤሌክትሪክ መስመሩን የዘረጋው አካል እንጂ ሌላ ሰው በቤቱ በዘረጋውና ባለቤት ላልሆነበት የኤሌክትሪክ መስመር አጥፊ ሳይሆኑ ኃላፊ ስለመሆን በተደነገገው የውል ውጭ ኃላፊነት ክፍል ኃላፊ ሊሆን የማይገባው ስለመሆኑ

የፍ/ብ/ሕ/ቁ. 2066 – 2086 

Download