161867 tax law-income tax-loss transfer-audit

በንግድ የግብር ዘመን የደረሰ ኪሳራ ሊሸጋገር የሚችለው ከሚቀጥሉት ሶስት የግብረ ዘመናት ውስጥ የሚገኝ ግብር የሚከፈልበት ገቢ ላይ መጀመሪያ ያጋጠመው ኪሳራ በኋላ ካጋጠመው አስቀድሞ በማካካስ ሊሸጋገር የሚችል እና ይህም በማናቸውም ሁኔታ ከሁለት ሶስት ዓመታት ከሚቆጠሩ ስድስት ዓመታት በላይ ሊሸጋገርና ሊቀናነስ የማይችል ስለመሆኑ

የአንድ ግብር ከፋይ ኪሳራ ሊሸጋገር የሚችለው በግብር ባለሥልጣን ኦዲት ተደርጐ ተቀባይነት ሲያገኝ ወይም በውጭ ኦዲተር የተመረመረ የሂሳብ መግለጫ ሲቀርብ ስለመሆኑ

አዋጅ ቁጥር 286/94 አንቀጽ 28/1/ እና /3/፤በደንብ ቁጥር 78/1994 እንደተሻሻለው አንቀጽ 

download