About Ethiopian Legal Archive Library
← Back to Law Ethiopia Search

መድን ሰጪ ለሦስተኛ ወገን የከፈለዉን ካሳ ከመድን ገቢዉ ለማስመለስ በሚቀርብ ክስ ላይ ተፈፃሚነት የሚኖረዉ ይርጋ በፍትሐ ብሔር ህጉ አንቀጽ 1676(1) መሠረት መቆጠር የሚችለዉ ከሳሹ በመብቱ መስራት ከጀመረበት ቀን ጀምሮ ነዉ የሚለው በፍትሀ ብሄር ህግ አንቀጽ 1846 ላይ በተመለከተዉ ድንጋጌ መሠረት ሲሆን በንግድ ህግ አንቀጽ 674/1/ ላይ የተመለከተዉ የሁለት ዓመት የይርጋ ጊዜዉ መቆጠር የሚጀምረዉ መድን ሰጪዉ በሦስተኛ ወገን ላይ ለደረሰዉ ጉዳት ካሳ ከከፈለበት ቀን ጀምሮ ስለመሆኑ   

Download