አንድ ንብረት በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ከመታገዱ በፊት በባንክ በመያዣነት የተያዘ እንደሆነ ባንኩ በህግ ተሰጠው መብት መገልገል ይችል ዘንድ ፍ/ቤት የሰጠውን የእግድ ትዕዛዝ ማስነሳት የሚችል ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 158 አዋጅ ቁ. 97/9ዐ
← Back to Search
21270 civil procedure/ banking/ mortgage/ attachment
- Details
- Hits: 2516