- Hits: 4
186919 criminal law-sentencing-recidivism-aggravation
በተደጋጋሚ ወንጅል ፈጽሞ የተቀጣ ተከሳሽ አዲስ ወንጀል ፈጽሞ በተገኘ ጊዜ ፍርድ ቤት ቅጣቱን ለማክበድ በወንጀል ሕግ ልዩ ክፍል ከተደነገገው ጣራ ቅጣት በማለፍ የዚህን መጠን እጥፍ በመያዝ መወሰን የሚችል ቢሆንም ይህ የሚቻለው ወንጀሉ የተደጋገመ መሆኑን ብቻ በማየት ሳይሆን ጥፋተኛው የፈጸማቸው ወንጀሎች ዓይነት፣ ክብደት እና ብዛት እንዲሁም ወንጀል ለመፈጸም የነበረው የአደገኝነት መጠን ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ስለመሆኑ
የወንጀል ሕግ አንቀጽ 188 (1) እና (2)፣ የቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 02/2006 አንቀጽ 22/2