criminal law

  • ከስር ተከሳሾች መካከል ፍ/ቤት የሠጠው ውሣኔ ለአንዱየሚጠቅም
    በሆነ ጊዜና ይግባኝ ባዩ ጋር ተከሠውጥፋተኛ ተብለው የተቀጡ
    ሠዎች ይግባኝ ቢያቀርቡ ኖሮ በይግባኝ ሠሚው ፍቤት ውሣኔ
    ሊጠቅሙ ይችሉ የነበረ መሆኑ ከተረጋገጠ ይግባኝ ሠሚዉ ፍ/ቤት
    የሠጠው ውሣኔ ይግባኝ ላላቀረቡት ተከሳሾች ጭምር ተፈፃሚነት
    ሊኖረው የሚገባ ሥለመሆኑ፣
    የወ/መ/ስ/ስ/ህ/ቁጥር 196/1/ /ሀ/ /ለ/

    የሰ/

    ...
  • በተለያየ ጊዜና መዝገቦች የተለያዩ ቅጣቶች በአንድ ተከሳሽ ላይ በሚወሰንበት ጊዜ ተከሳሹ ይጣመርልኝ ብሎ በሚጠይቅበት ጊዜ ተደምረው የሚፈፀሙ ሲሆን የቅጣት ማቅለያ ምክንያቶች ግን እንደገና በድጋሚ የሚታዩበት የህግ አግባብ የሌለ ስለመሆኑ፣ የወ/ህ/አንቀፅ 186(3)፣184(1)፣ 108(1)

    Download Cassation Decision

  • አንድ ተከሳሽ በክስ ማመልከቻ ላይ የተዘረዘረውን ወንጀል ለመስራቱ በሙሉ ያመነ እንደሆነ ጉዳዩ የቀረበለት ፍርድ ቤት ተከሳሹ ጥፋተኛ ነኝ ብሏል ሲል በመዝገብ ካሰፈረ በኃላ በተከሳሹ ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ መስጠት የሚገባው ስለመሆኑ፣ የወ/መ/ስ/ስ/ህ/አ 134(1)

    Download Cassation Decision

  • በአጓዥ ጥፋት በደረሰ አደጋ ምክንያት በተጓዡ(መንገደኛው) ላይ ለደረሰው ጉዳት ካሳ ለመወሰን ልንከተላቸው ስለሚገቡ የካሳ አከፋፈል መርሆች የን/ሕ/ቁ. 599፣ የፍ/ሕ/ቁ. 2091 እና 2092

     

     

    የሰ//.97760 ታህሳስ 19 ቀን 2008 ዓ/ም

    ዳኞች፡- አልማው ወሌ

    ከውል ግንኙነት ጋር በተያያዘ በህገ ወጥ መንገድ መብትን ማስከበር የወንጀል ተጠያቂነትን የሚያስከትል ስለመሆኑ፣ የወ/ህ/አንቀፅ 436(ለ)

    Download Cassation Decision

  • በአንድ ተከሳሽ ላይ ከቀረቡት ከአንድ በላይ ከሆኑት ክሶች መካከል
    ከፊሎች የሚወድቁት በፊዴራል ፍ/ቤት የስረ ነገር ስልጣን ስር
    ከፊሎቹ ደግሞ በክልል ፍርድ ቤት የስረ- ነገር ስልጣን ስር በሆነ
    ጊዜናበወንጀል ህግ ሥነ-ስርዓቱ የክስ አቀራረብ መርህ መሰረት
    በቀጥታም ሆነ በውክልና በፌደራል ፍ/ቤት ቀርበው እንዲታዩ
    ከተደረገ በሚሰጠው ውሳኔ ላይ የይግባኝ እና የሰበር ሥርዓታቸው
    በመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ሲቀርቡ እንደተደረገው ሁሉየፌደራል
    ፍ/ቤቶችን የይግባኝ እና የሰበር ሥርዓት ተከትለውና ተጠቃለው
    መታየትያለባቸው ስለመሆኑ።- ወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 109(3)፣116(2)
    አዋጅ ቁጥር 25/1988 አንቀፅ 4(4)፣15(1)

    ...
  • Adopt child

  •  A court bench book is a collection of case notes, research notes, and other materials that a judge utilizes while presiding over a trial or hearing. A bench book may include outlines, summaries, and relevant legal analyses of the various issues at hand. In the United States, bench books are typically compiled by local, state, or federal judges, or their law clerks. They may also be prepared by private publishing firms for general distribution.

    Appeal Cases Bench Book

  • This document outlines a pre-2018 policy on democratic governance. While it was active for over a decade, its current application by the post-2018 administration is doubtful. It has highly likely been replaced by Prime Minister Abiy Ahmed’s Medemer doctrine, which now drives the current government's national philosophy and reform.

    "የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ጉዳዮች" (Issues of the Building of a Democratic System in Ethiopia) is a 2002 EPRDF policy document establishing "Revolutionary Democracy" as a foundational framework for Ethiopia's state structure. It argues that fostering a democratic system through active public

    ...