LawEthiopia
← Back to Search

Federal supreme court of Ethiopia cassation decisions

  • 95680 Oromia family law/ common property/ private property

    በኦሮሚያ የቤተሰብ ህግ መሠረት ባልና ሚስቱ በየግል ያገኟቸውን ንብረትም ሆነ ገንዘብ በግል ይዘው መቀጠል እንደሚችሉ  ሲደነገግ ይህ የግል የተባለው ንብረት የግል ሆኖ ሊቀጥል የሚችለው የግል ይባልልኝ ተብሎ በፍ/ቤት ሲፀድቅ ስለመሆኑ፣

    የኦሮሚያ ክልል የቤተሰብ ህግ ቁ.69/1995 አንቀፅ 741ዐ፣አንቀፅ 74/2

    የሰ/መ/ቁ. 95680

    95751 extra-contractual liability/ insurance/ liability beyound insurance policy

    አንድ ኢንሹራንስ ኩባንያ በውል የመነጨውን ግዴታውን በወቅቱባለመወጣቱ ለተከሰተው ተጨማሪ ወጪ ተጠያቂ ሊሆን የሚችል ስለመሆኑ

    የን/ሕ/ቁ 665

    የሰ/መ/ቁ. 95751

    መስከረም 27 ቀን 2007 ዓ.ም

    95751 extra-contractual liability/ insurance/ liability beyound insurance policy

    አንድ ኢንሹራንስ ኩባንያ በውል የመነጨውን ግዴታውን በወቅቱባለመወጣቱ ለተከሰተው ተጨማሪ ወጪ ተጠያቂ ሊሆን የሚችል ስለመሆኑ

    የን/ሕ/ቁ 665

    የሰ/መ/ቁ. 95751

    መስከረም 27 ቀን 2007 ዓ.ም

    95797 contract law/ administrative contract/ non performance/ interest

    -ከአስተዳደር ውሎች አለመፈፀም ጋር ተያይዞ የወለድ ጥያቄ ሊቀርብ የሚችለው የአስተዳደር መስሪያ ቤቱ በውሉ በተመለከተው መሠረት ከአስራ አምስት ቀን በኋላ ለተዋዋዩ ስለ ገንዘቡ አከፋፈል የሚያስፈልገውን የማረጋገጥ ሥራ ሳይፈጽም የቀረ እንደሆነ ወይም የአስተዳደር መስሪያ ቤቱ የሚፈለግበትን ገንዘብ የማረጋገጥ ሥራ በተፈፀመ በ3 ወር ውስጥ ሳይከፍል የቀረ እንደሆነ ስለመሆኑ፣

     

    95921 Criminal procedure Constitution Human right Right of persons accused Right to full access to evidence

    Criminal procedure

    Constitution

    Human right

    ...
  • 95921 Criminal procedure Constitution Human right Right of persons accused Right to full access to evidence

    Criminal procedure

    Constitution

    Human right

    ...
  • 96309 banking/ ATM/ damage to account

    አንድ የባንክ ደንበኛ ከባንኩ ጋር በገባው ውል መሰረት  የቁጠባ ሂሳቡን በኤ.ቲ.ኤ.ም ካርድ ሲያንቀሳቅስ ቆይቶ ነገር ግን በአጋጣሚ ካርዱ ቢጠፋ እና ይሄንኑ በፅሁፍ ለባንኩ ካሳወቀ ከዚያ በኋላ በሂሳቡ ላይ ለሚደርስ ጉድለት ባንኩ ኃላፊ ስለመሆኑ፡-

    አንድ የባንክ ደንበኛ ከባንኩ ጋር በገባው ውል መሰረት  የቁጠባ ሂሳቡን በኤ.ቲ.ኤ.ም ካርድ ሲያንቀሳቅስ ቆይቶ ነገር ግን በአጋጣሚ ካርዱ ቢጠፋ እና ይሄንኑ በፅሁፍ ለባንኩ ካሳወቀ ከዚያ በኋላ በሂሳቡ ላይ ለሚደርስ ጉድለት ባንኩ ኃላፊ ስለመሆኑ፡-

    96309 banking/ ATM/ damage to account

    አንድ የባንክ ደንበኛ ከባንኩ ጋር በገባው ውል መሰረት  የቁጠባ ሂሳቡን በኤ.ቲ.ኤ.ም ካርድ ሲያንቀሳቅስ ቆይቶ ነገር ግን በአጋጣሚ ካርዱ ቢጠፋ እና ይሄንኑ በፅሁፍ ለባንኩ ካሳወቀ ከዚያ በኋላ በሂሳቡ ላይ ለሚደርስ ጉድለት ባንኩ ኃላፊ ስለመሆኑ፡-

    አንድ የባንክ ደንበኛ ከባንኩ ጋር በገባው ውል መሰረት  የቁጠባ ሂሳቡን በኤ.ቲ.ኤ.ም ካርድ ሲያንቀሳቅስ ቆይቶ ነገር ግን በአጋጣሚ ካርዱ ቢጠፋ እና ይሄንኑ በፅሁፍ ለባንኩ ካሳወቀ ከዚያ በኋላ በሂሳቡ ላይ ለሚደርስ ጉድለት ባንኩ ኃላፊ ስለመሆኑ፡-

    96364 law of succession/ will/ Manner of revoking will

    አንድ ተናዛዥ ኑዛዜውን መሻር ሲፈልግ ሀሳቡን በማያሻማ አኳኋን በመግለጽ ከሻረ ኑዛዜዎች ዋጋ ያላቸው እንደሆኑ በሚያስፈልገው ፎርም አይነት ግልጽ አድርጐአልሻረውም ሊባል  የማይችል ስለመሆኑ፣

    የፍ/ህ/ቁ. 898(1)፣ 899(1)

    የሰ/መ/ቁ. 96364

    96364 law of succession/ will/ Manner of revoking will

    አንድ ተናዛዥ ኑዛዜውን መሻር ሲፈልግ ሀሳቡን በማያሻማ አኳኋን በመግለጽ ከሻረ ኑዛዜዎች ዋጋ ያላቸው እንደሆኑ በሚያስፈልገው ፎርም አይነት ግልጽ አድርጐአልሻረውም ሊባል  የማይችል ስለመሆኑ፣

    የፍ/ህ/ቁ. 898(1)፣ 899(1)

    የሰ/መ/ቁ. 96364

    96495 property law/ expansion of building by non-owner and its effect

    በአንድ ተቋም ውስጥ ተቀጥሮ ለሚሰራ ሠራተኛ አሰሪው ተቋም ለሰራተኛው ለመኖሪያ የሚሆን ክፍል ከሰጠው እና ሰራተኛው በአሰሪው ተቋም ፍቃድ ተጨማሪ ግንባታ በራሱ ወጪ ከገነባ እና አሰሪው ሰራተኛው እንዲወጣ ካስገደደው አሰሪው ተቋም ሰራተኛው ለተጨማሪ ግንባታ ያወጣውን ወጪ መክፈል ያለበት ወይም ሰራተኛው ተጨማሪውን ግንባታ አፍርሶ የመውሰድ መብት ያለው ስለመሆኑ፡-

    የፍ/ሕ/ቁ. 1446፣1454፣1455

    የሰ/መ/ቁ. 96495

    ...
  • 96495 property law/ expansion of building by non-owner and its effect

    በአንድ ተቋም ውስጥ ተቀጥሮ ለሚሰራ ሠራተኛ አሰሪው ተቋም ለሰራተኛው ለመኖሪያ የሚሆን ክፍል ከሰጠው እና ሰራተኛው በአሰሪው ተቋም ፍቃድ ተጨማሪ ግንባታ በራሱ ወጪ ከገነባ እና አሰሪው ሰራተኛው እንዲወጣ ካስገደደው አሰሪው ተቋም ሰራተኛው ለተጨማሪ ግንባታ ያወጣውን ወጪ መክፈል ያለበት ወይም ሰራተኛው ተጨማሪውን ግንባታ አፍርሶ የመውሰድ መብት ያለው ስለመሆኑ፡-

    የፍ/ሕ/ቁ. 1446፣1454፣1455

    የሰ/መ/ቁ. 96495

    ...
  • 96588 Civil procedure Execution of judgment Sale by public auction Rights of buyer on public sale

    Civil procedure

    Execution of judgment

    Sale by public auction

    ...
  • 96607 criminal law/ legality

    በማስረጃ በተረጋገጠ የወንጀል ፍሬ ነገር መፈፀሙ የተረጋገጠው የወንጀል ተጠያቂነትን በሚያስከትለው የህግ ድንጋጌ መሰረት የጥፋተኝነት እና የቅጣት ውሳኔ መሠጠት ያለበት ስለመሆኑ፡-

     

    የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል መንግስት የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 56/1995 አንቀጽ 98(2)(ሀ)

    96607 criminal law/ legality

    በማስረጃ በተረጋገጠ የወንጀል ፍሬ ነገር መፈፀሙ የተረጋገጠው የወንጀል ተጠያቂነትን በሚያስከትለው የህግ ድንጋጌ መሰረት የጥፋተኝነት እና የቅጣት ውሳኔ መሠጠት ያለበት ስለመሆኑ፡-

     

    የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል መንግስት የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 56/1995 አንቀጽ 98(2)(ሀ)

    96628 law of succession/ property law/ estate of the deceased

    ሟች በህይወት እያለ ከይዞታ ቦታው ላይ ለሌላ ሠው ቤት እንዲሠራፈቅዶ ቢሰጠው ሟች በሚሞትበት ጊዜ በሟች ፈቃድ ቤት የሠራው የቤቱ ባለቤት እንደሚሆንና ከሌላው ቦታ ጋር ሆኖ የውርስ ክፍል የሚሆን ስላለመሆኑ፣

    የፍ/ህ/ቁ. 826/2/፣1179/1/

     

    የሰ/መ/ቁ. 96628

    96628 law of succession/ property law/ estate of the deceased

    ሟች በህይወት እያለ ከይዞታ ቦታው ላይ ለሌላ ሠው ቤት እንዲሠራፈቅዶ ቢሰጠው ሟች በሚሞትበት ጊዜ በሟች ፈቃድ ቤት የሠራው የቤቱ ባለቤት እንደሚሆንና ከሌላው ቦታ ጋር ሆኖ የውርስ ክፍል የሚሆን ስላለመሆኑ፣

    የፍ/ህ/ቁ. 826/2/፣1179/1/

     

    የሰ/መ/ቁ. 96628

    96814 Civil procedure Execution of judgment Power of execution bench

    Civil procedure

    Execution of judgment

    Power of execution bench

    ...
  • 96833 Pension law/ effect of extension of pension period

    አንድ የመንግስት ሠራተኛ የጡረታ ዕድሜው ከደረሠ በኋላ አሠሪው መ/ቤት ፈቃድና ከየትኛውም አካል ተቃውሞ  ሣይቀርብ የጡረታ ጊዜው ከተራዘመ ለተራዘመበት ጊዜ የሠራበት ለጡረታ ሊያዝ የሚገባው ሥለመሆኑ፣

    አዋጅ ቁጥር 714/2003፣ አዋጅ ቁጥር 515/99 አንቀጽ 85፣89

     

    የሰ

    96833 Pension law/ effect of extension of pension period

    አንድ የመንግስት ሠራተኛ የጡረታ ዕድሜው ከደረሠ በኋላ አሠሪው መ/ቤት ፈቃድና ከየትኛውም አካል ተቃውሞ  ሣይቀርብ የጡረታ ጊዜው ከተራዘመ ለተራዘመበት ጊዜ የሠራበት ለጡረታ ሊያዝ የሚገባው ሥለመሆኑ፣

    አዋጅ ቁጥር 714/2003፣ አዋጅ ቁጥር 515/99 አንቀጽ 85፣89