About Ethiopian Legal Archive Library
← Back to Law Ethiopia Search

በፍርድ ባለቀ ጉዳይ ላይ ዳግም ክስ ክልከላ ተፈፃሚነት በተከራካሪ ወገኖች በግልፅ ዳኝነት ተጠይቆበት ፍርድ ቤት በዝምታ ባለፈው ጉዳይ ላይ ጭምር ሲሆን ሆኖም በግልፅ ዳኝነት በተጠየቀበት ላይ ፍርድ ቤት በዝምታ የከለከለው መሆን ያለመሆኑ ከሌላኛው ተከራካሪ ወገን ከቀረበው ክርክር እና ጥያቄ ጋር ተገናዝቦ መታየት ያለበትና ተከሳሽ ወገን በግልፅ ክዶ ሊከራከርበት የሚገባ ስለመሆኑ  
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህግ ቁጥር 5(3) 

Download