በአዋጅ ቁጥር 97/9ዐ መሠረት ሥራውን በማከናወን ላይ የነበረን ፋብሪካ የተረከበ ባንክ ከሠራተኞች መብቶች ጋር በተያያዘ ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ እንዲሰጥ ሊገደድ የማይችል ስለመሆኑ አዋጅ ቁ. 377/96 አንቀፅ 16 አዋጅ ቁ. 97/9ዐ
በአዋጅ ቁጥር 97/9ዐ መሠረት ሥራውን በማከናወን ላይ የነበረን ፋብሪካ የተረከበ ባንክ ከሠራተኞች መብቶች ጋር በተያያዘ ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ እንዲሰጥ ሊገደድ የማይችል ስለመሆኑ አዋጅ ቁ. 377/96 አንቀፅ 16 አዋጅ ቁ. 97/9ዐ