Warning: Attempt to read property "image_intro" on null in /home/lawethmv/public_html/templates/ja_purity_iv/html/com_content/article/default.php on line 39
Warning: Attempt to read property "image_fulltext" on null in /home/lawethmv/public_html/templates/ja_purity_iv/html/com_content/article/default.php on line 39
134228 criminal law/ criminal procedure/ bail right
የዋስትና መብት የሚነፈግባቸው ምክንያቶች ፍርድ ቤቶች ከተለያዩ ሁኔታዎች አንፃር እየተመለከቱ ሊመዝኗቸው የሚገባቸው ስለመሆኑ አንድ ተከሣሽ የዋስትና መብት ቢከበርለት ግዴታውን የሚፈጽም የማይመስል ነው ተብሎ ግምት የሚወሰደው በቂና ህጋዊ ሊባሉ በሚችሉ ምክንያቶች ሊሆን እንደሚገባ፤ እንዲሁም ምክንያቶቹ በቂና ህጋዊ ናቸው የሚለው ጉዳይ ከተለያዩ ከባባዊ ሁኔታዎችና ከጉዳዩ ልዩ ባህርይ አንፃር ፍርድ ቤቱ ሊገነዘበው የሚችለው ተደርጎ ሊወሰድ የሚገባ ስለመሆኑ የወ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 67(ሀ)
Ethiopian Law, Simplified
Access legislation, case law, legal articles, and practical resources in one place. LawEthiopia helps lawyers, judges, students, researchers, and citizens find reliable legal information quickly.
Core Legal Codes
Explore Ethiopia's principal legal codes, including the Civil Code, Criminal Code, Commercial Code, Civil Procedure Code, Criminal Procedure Code, and other foundational legislation.