የጣልቃ ገብነትን አቤቱታ ለመቀበል በቀደመው በሁለት ተከራካሪ ወገኖች መካከል በተጀመረው ሙግትና በኋላም በሚሰጠው ውሳኔ አፈፃፀም ጣልቃ ገብ ሆኖ መከራከር የሚፈልግ ሰው ጥቅሙ ይነካል ወይስ አይነካም የሚለው መሰረታዊ መስፈርት በመሆኑ አቤቱታው ተቀባይነት ሊያገኝ የሚችለው መብት የሚነካ መሆኑ ሲረጋገጥ፤ ፍፁም የተለየና ቀደም ሲል ከተጀመረው ክርክር የማይጣጣም አዲስ ጭብጥና የግል የዳኝነት ጥያቄ ይዞ ያልቀረበ ሲሆን ብቻ ስለመሆኑ 
የፍትሀ ብሄር ስነ ስርአት ህግ ቁጥር 41 

Download