የሁከት ይወገድልኝ ክስ የቀረበለት ፍርድ ቤት ሁከት የተፈጠረ መሆን ያለመሆኑን አጣርቶ በመወሰን ረገድ ሁከት ተፈጠረ በተባለበት ወቅት ንብረቱ በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ በከሳሽ ይዞታ ስር የነበረ መሆን አለመሆኑን እና ተከሳሽ በክሱ የተጠቀሰዉን ተግባር ለመፈጸም የሚያስችል መብት ያለዉ መሆን ያለመሆኑን እንጂ ከዚህ በላይ በመሄድ በዉርስ እና በይዞታ ባለቤትነት ላይ ተመስርቶ መወስን ተገቢነት የሌለው ስለመሆኑ የፍትሐ ብሔር ህግ አንቀጽ 1140፣ 1149 (1) እና 1149 (3)

Download