ወኪል የሆነ ሰው ውክልናውን በሚገባ እስካሳየ ድረስ በማመልከቻው ላይ የራሱን ወይም የወካዩን ስም አስቀድሞ መፃፉ ወኪልነቱን ለውጦ ባለቤት የሚያደርገው ስላለመሆኑ
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 58
የሰ/መ/ቁ. 23861
ጥቅምት 14 ቀን 2000 ዓ.ም ዳኞች፡- ዓብዱልቃድር መሐመድ
ተገኔ ጌታነህ መስፍን Eቁበዮናስ ተሻገር ገ/ስላሴ ብርሃኑ Aመነው
Aመልካች፡- ሊቀስዩማን Aስፋ በሻህውረድ ወኪል ጀነነው Aሰፋ ቀረቡ ተጠሪ፡- የሣህሊተ ምህረትና ክርስቶስ ሳምራ ደብር Aስተዳደር Aልቀረቡም
መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሠጥተናል
ፍ ር ድ
...